Job Vacancy - HR
Created 12/5/25
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ዕሁድ ህዳር 28 ቀን 2018 ዓ.ም
| ተ.ቁ. | የሥራ መደቡ መጠሪያ | ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ | ብዛት | የሥራ ቦታ | ደመወዝ |
|---|---|---|---|---|---|
| 1 | ዋና የህግ ባለሙያ ደረጃ 13 | በህግ የመጀመሪያ ድግሪ እና 8 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ እና ከዚህ ውስጥ 2 ዓመት በከፍተኛ ባለሙያነት የስራ/ች | 1 | ዋና መ/ቤት, ቋሚ | 23313 |
| 2 | የህግ ከፍተኛ ባለሙያ ደረጃ 11 | በህግ የመጀመሪያ ድግሪ እና 6 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ት | 1 | ዋና መ/ቤት, ቋሚ | 18088 |
| 3 | የህግ ባለሙያ ደረጃ 9 | በህግ የመጀመሪያ ድግሪ እና 3 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ት | 2 | ዋና መ/ቤት, ቋሚ | 13620 |
ማሳሰቢያ፡-
. ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
. ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር
በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- የፈተና ጊዜና ቦታ፣ እንዲሁም የፈተና ውጤት በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy ላይ የምናሳውቅ
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡- ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንፃ ፊት ለፊት የኢትዮጱያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት
1ኛ በር የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡-
0113 69 26 10